Thursday, January 26, 2012

አልታሰረችም


እውነት በፃፈ እጇ ላይ
ገመድ ተበተቡ አሉ
የሚፃፈው በአዕምሮ እንጅ
ከቶ በጣት እንዳልሆነ
የዘነጉ ቂሎች ሁሉ፡፡
  --------ለርዕዮት አለሙ እና መሰሎቿ

1 comment: